Job Description
የቋሚ ቅጥር ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና በስሩ ለሚገኙ ጤና ተቋማት በ6 የተለያዩ የሥራ መደቦች ላይ ሰራተኞችን በቋሚነት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ ቀናት ውስጥ በኦላየን (online) ብቻ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የስራ መደብ መጠሪያ: ፋርማሲ ፕሮፌሽናል I
የትምህርት ዝግጅት: የመጀመሪያ ድግሪ በፋርማሲ የተመረቀ/ች
ተፈላጊ ችሎታ: 0 አመት
ደረጃ: XII
ብዛት: 50
ደመወዝ: 16,348.00
የስራ ቦታ: ቢሮው በሚመድብበት ቦታ (በቢሮው ስር ባሉ ጤና ተቋማት)
ማሳሰቢያ፡
የስራ ቦታ: ቢሮው በሚመድብበት በቢሮው ስር ባሉ ጤና ተቋማት
የምዝገባ ቀን: ከ 08/07/2018 ዓ.ም እስከ 18/07/2018 ዓ.ም /በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስር ተከታታይ የስራ ቀናት/
1 ሰው በ1 ኢሜል ማመልከት የሚችለው 1 ጊዜ ብቻ ነው፡፡
ከስክሪን በኋላ የፈተና ቀን፣ ቦታና ለፈተና የሚቀርቡትን ስም ዝርዝር በቴሌግራም ቻናላችን እና በፌስቡክ ፔጃችን የምናሳውቅ ይሆናል፡፡
ማመልከቻ አድራሻ ⤵️
https://forms.gle/VLEeto6LE76zmr11A
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና በስሩ ለሚገኙ ጤና ተቋማት በ6 የተለያዩ የሥራ መደቦች ላይ ሰራተኞችን በቋሚነት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ ቀናት ውስጥ በኦላየን (online) ብቻ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የስራ መደብ መጠሪያ: ፋርማሲ ፕሮፌሽናል I
የትምህርት ዝግጅት: የመጀመሪያ ድግሪ በፋርማሲ የተመረቀ/ች
ተፈላጊ ችሎታ: 0 አመት
ደረጃ: XII
ብዛት: 50
ደመወዝ: 16,348.00
የስራ ቦታ: ቢሮው በሚመድብበት ቦታ (በቢሮው ስር ባሉ ጤና ተቋማት)
ማሳሰቢያ፡
የስራ ቦታ: ቢሮው በሚመድብበት በቢሮው ስር ባሉ ጤና ተቋማት
የምዝገባ ቀን: ከ 08/07/2018 ዓ.ም እስከ 18/07/2018 ዓ.ም /በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስር ተከታታይ የስራ ቀናት/
1 ሰው በ1 ኢሜል ማመልከት የሚችለው 1 ጊዜ ብቻ ነው፡፡
ከስክሪን በኋላ የፈተና ቀን፣ ቦታና ለፈተና የሚቀርቡትን ስም ዝርዝር በቴሌግራም ቻናላችን እና በፌስቡክ ፔጃችን የምናሳውቅ ይሆናል፡፡
ማመልከቻ አድራሻ ⤵️
https://forms.gle/VLEeto6LE76zmr11A